ለእኔ መስሎኝ እንዲያ ስትንሰቀሰቂ
እጅሽን ዘርግተሽ አምላክሽን ስጠሪ
ማጥመድሽ ነዉና ከልቤ ልትገቢ
ከወገብሽ በታች ልታንበረክኪ
እኔ ጋ አልተሳካም ሌላ ሰዉ ፈልጊ
ከአእምሮሽ አስወጪኝ ከጎኔ ራቂ::
ታህሳስ 2000
ዓ/ም
ድሬዳዋ
እዮብ መርሻ
No comments:
Post a Comment